ብት--ፈርጡን--በቤትም በጉባኤም፣ በመሥመርም አፍኣ-መስመርም፤ በተገኘው ቦታ ኹሉ፤ ለማየት እና ለማሳየት በጥረት ላይ ያለ አንድ ታናሽ ደቅ (የግእዝ አሽከር)፤ የመኖሪያ ቀያቸው ባገርቤትም ቢሉ በውጭ አገር ኾኖ፤ ነገር ግን ለትምርት፣ ለሥራ ወይ ለሽርሽር በ"ሳይበር-አገር" የሚመላለሱ የኢትዮጵያ ልጆች እና ወዳጆች፣ መርበብቱን ተጠቅመው ግእዝን እና የግእዝን ሥነ-ጽሑፍ ከትርጓሜው ስልት ጋራ ይማሩባት ዘንድ ይችን ት/ቤት ተከለ። በተማሪ ዐቅሙ።
No comments:
Post a Comment